Vacancy Announcement Vacancy Announcement

Title Author Categories Publish Date Expiration Date View Count
External vacancy Feb 11 2026 Ethiopian Roads Administration gov ERA: Vacancy 2/11/26 112
External Vacancy January 22 2026 Ethiopian Roads Administration gov ERA: Vacancy 1/22/26 517
Exam Result For Junior Engineer Ethiopian Roads Administration gov ERA: Vacancy 1/28/25 3120
Office manager Ethiopian Roads Administration gov ERA: Vacancy 11/5/20 1291
Office manager Ethiopian Roads Administration gov ERA: Vacancy 11/5/20 967
Junior Printing And Laminating Officer Ethiopian Roads Administration gov ERA: Vacancy 11/5/20 899
Law Expert Ethiopian Roads Administration gov ERA: Vacancy 11/5/20 1079
Office manager Ethiopian Roads Administration gov ERA: Vacancy 11/5/20 859
Office manager Ethiopian Roads Administration gov ERA: Vacancy 11/5/20 1043

Top News Top News

የጂጋ - ቋሪት - አርብ ገበያ - ሰከላ - ቲሊሊ ክፍል 2፡ አርብ ገብያ - ሰከላ - ቲሊሊ አስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን አስፋልት ወደ ማንጠፍ ስራ ተሸጋገረ

  አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኢ መ አ):- በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም የሚገኘው 62 ኪሎ ሜትር  የሚረዝመው የአርብ ገበያ - ሰከላ - ቲሊሊ ክፍል ሁለት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አስፋልት የማንጠፍ ስራ ተጀመረ። የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱን መነሻውን በምዕራብ... Read More About የጂጋ - ቋሪት - አርብ ገበያ - ሰከላ - ቲሊሊ ክፍል 2፡ አርብ ገብያ - ሰከላ - ቲሊሊ አስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን አስፋልት ወደ ማንጠፍ ስራ ተሸጋገረ »

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከአገር በቀል የስራ ተቋራጮች ጋር ውይይት አካሄደ

  አዲስ አበባ፣ የካቲት 28 ፣ 2017 (ኢመአ) የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በአገር በቀል ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶችን እንዲሁም የቀጣይ መፍትሄና አካሄዶችን አስመልክቶ ከአገር በቀል የስራ ተቋራጮች ጋር ውይይት አካሂዷል። ... Read More About የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከአገር በቀል የስራ ተቋራጮች ጋር ውይይት አካሄደ »

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚከናወኑ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን አስመልክቶ ውይይት ተካሄደ

  ሆሳዕና ፣ የካቲት 26 ፣ 2017 (ኢ መ አ):- በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ የሚከናወኑ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እና የጥገና ስራዎች አፈጻጸምን አስመልክቶ ከክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡   ... Read More About በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚከናወኑ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን አስመልክቶ ውይይት ተካሄደ »

የአፖስቶ - ሀገረ ሠላም አስፋልት መንገድ ጥገና እየተደረገለት ነው

ሐዋሳ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኢ መ አ):- በሲዳማ ክልል ከአፖስቶ እስከ ሀገረ ሠላም ያለው አስፋልት መንገድ ጥገና እየተደረገለት ነው። መንገዱ በአገልግሎት ብዛት በመጎዳቱ እና ለትራፊክ እንቅስቃሴ ምቹ ባለመኾኑ ነው ጥገናው ያስፈለገው። የመንገድ ጥገናው 106 ሚሊዮን ብር በጀት ተይዞለት... Read More About የአፖስቶ - ሀገረ ሠላም አስፋልት መንገድ ጥገና እየተደረገለት ነው »

የዲላ - ቡሌ - ሐሮ - ዋጮ መንገድ ፕሮጀክት አፈጻጸም በሚሻሻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

ዲላ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኢ መ አ):- የኦሮሚያ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የዲላ - ቡሌ - ሐሮ - ዋጮ 68 ኪሎሜትር መንገድ ፕሮጀክት ያጋጠሙ ችግሮችን በመቅረፍ አፈጻጸሙ በሚሻሻልበት ሁኔታ ላይ በዲላ ከተማ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ በከተማ... Read More About የዲላ - ቡሌ - ሐሮ - ዋጮ መንገድ ፕሮጀክት አፈጻጸም በሚሻሻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ »