ዜና ዜና

የባቱ - አርሲነገሌ የፍጥነት መንገድ ግንባታ 84 ነጥብ 50 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኢ መ አ):- የአዲስ አበባ-ሞያሌ-ናይሮቢ-ሞምባሳ የመንገድ ኮሪደር አካል የሆነው የሞጆ-ሐዋሳ ኮንትራት 3 ፡ ባቱ - አርሲነገሌ የፍጥነት መንገድ ግንባታ 84 ነጥብ 50 በመቶ ደርሷል፡፡ 57 ኪሎ ሜትር በሚረዝመው የመንገዱ ግንባታ የእስካሁን ሂደትም... View »

የሙስሊ - ኮሪ - ቴሩ ምዕራፍ አንድ የመንገድ ፕሮጀክት የአስፋልት ንጣፍ እየተከናወነለት ነው

  ሰመራ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኢ መ አ):- በአፋር ክልል የሙስሊ - ኮሪ - ቴሩ መንገድ ፕሮጀክት የመጀመሪያው ምዕራፍ ከኪሎሜትር 00 እስከ ኪሎሜትር 84 ያለው የአስፋልት ንጣፍ እየተከናወነለት ነው። የመንገድ ግንባታው 84 ነጥብ 2 ኪሎሜትር የሚሸፍን ሲኾን፥ በአፋር ክልል... View »

የመንገድ ዘርፍ አፈጻጸም ላይ የሚታዩ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አካሄዶች ላይ ውይይት ተካሄደ

  የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚንስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የኢ መ አ መንገድ ምርምር ማዕከልን ጎብኝተዋል አዲስአበባ፣ መጋቢት 09፣ 2017 (ኢ መ አ):- የመንገድ ዘርፍ አፈጻጸም ላይ የሚታዩ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አካሄዶች ላይ በኢ መ አ የመንገድ ምርምር ማዕከል ውይይት ተካሂዷል። ... View »

የላሊበላ - ኩልመስክ - ሙጃ መንገድ ፕሮጀክት እየተከናወነ ይገኛል

  አዲስ አበባ፣  መጋቢት 4 ፣ 2017 (ኢ መ አ) 48 ነጥብ 78  ኪሎሜትር  የሚረዝመው  የላሊበላ - ኩልመስክ - ሙጃ  የአስፋልት  ኮንክሪት  የመንገድ  ፕሮጀክት  በግንባታ  ሂደት ላይ ... View »

የአጋርፋ - አጋርፋ ኮሌጅ - አምቤንቱ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት በማጠቃለያ ምዕራፍ ላይ ይገኛል

  አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2017 ዓ.ም (ኢመአ):-  በኦሮሚያ   ክልል  ባሌ   ዞን  የአጋርፋ  ወረዳ  እና   አምቤንቱ  ቀበሌ   ... View »