ራዕይ
የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ራዕይ
በ2012 ዓ.ም የተሟላ መረጃ ያለው፣ ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብን ያጎለበተና በከተማው ልማት በባለቤትነት የሚሳተፍ ህብረተሰብ በመፍጠር ጠንካራ የኮሙኒኬሽን ሥርዓት ከመሠረቱ 5 የአፍሪካ ከተሞች ተርታ መሰለፍ፡፡
እሴቶች
እሴቶች
- ተጠያቂነት
- ግልፅነት
- የላቀ አገልግሎት መስጠት
- ለለውጥ ዝግጁነት
- በእውቀትና በእምነት መመራት/መስራት፣
- ለከተማችን ገፅታ ግንባታ ስኬት ግንባር ቀደም ሚና መጫወት፣
- የጋራ መግባባት ለመፍጠር መትጋት፣
- ለጊዜ ላቅ ያለ ዋጋ መስጠት፣